የኮሚሽኑ ካውንስል በ11 ወራት የሥራ እንቅስቃሴ እና በ2017 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫች ላይ ውይይት አካሄደ

ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሰኔ 3/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ካውንስል ጉባኤ በ2016 በጀት ዓመት የሥነምግባር ግንባታና የፀረ-ሙስና እንቅስቃሴ በ11 ወራት ያለበትን ሁኔታ እና በ2017 በጀት ዓመት በልዩ ትኩረት የሚካሄዱ የኮሚሽኑ የሪፎርም ሥራዎችን ለመለየት ያለመ ውይይት አካሂዷል።

ካውንስሉ በቀጣይ በጀት ዓመት ሰፋፊ የሪፎርም ሥራዎችን ለማከናወን አቅጣጫ አስቀምጧል።

ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!

You May Also Like

More From Author

+ There are no comments

Add yours