ኮሚሽኑ በሥነምግባር ግንባታ ዙሪያ ለደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች በሰጠው ስልጠና የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት

የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ ሰኔ 2/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) የአዲስ አበባ ከተማ የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች በሰንዳፉ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ በተሰጠው ስልጠና ላበረከተው የላቀ አስተዋፆ የእውቅና [Read More…]